Logo

Event Start Date

April 04, 2022

Event End Date

April 04, 2022

Address

ለትምህርት ፈለጊዎች በምሉ

የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት በማታ(Night) እና  የሳምንት( Week End) መርሃ-ግብርበሚከተሉት የትምህርት  መስኮች  በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አመልካቾችን ተቀብሎ በመጀመሪያ ዲግሪ (First Degree) እና ሁለተኛ ዲግሪ (Master’s Degree) ለማስተማር ይፈልጋል፡፡

 በቅድመ ምረቃ (BSc Degree)

·       BSc in Civil Engineering

·       BSc in Construction Technology and Management

·       BSc in Computer Science

·       BSc in Information Technology

·       BSc in Electrical Engineering

·       BSc in Computer Engineering

·       BSc in Surveying Engineering

·       BSc in Industrial Engineering

·       BSc in Mechanical Engineering

·       BSc in Chemical Engineering

·       BSc in Food Engineering

·       BSc in  Textile Engineering

·       BSc in Apparel and Fashion Design

·       BSc in Software Engineering

 

በድህረ ምረቃ( MSc Degree)


·  MSc in Construction Technology and Management

·  MSc in Computer Science

·  MSc in Information Technology

·  MSc in Communication Engineering

·  MSc in  Structural Engineering

·  MSc in  Geotechnical Engineering

·  MSc in Transportation Engineering

·  MSc in Process Engineering

·  MSc in Production Engineering and Management

·  MSc in Manufacturing Engineering

·  MSc in Electrical Power Electronic and Electrical Drive

·  MSc in Mechanical Design Engineering

·  MSc in Thermal Engineering

 

የመግቢያ መስፈርት


ለድህረ ምረቃ ( MSc Degree) አመልካቾች

·        ከታወቀ  ከፍተኛ  የትምህርት  ተቋም  የመጀመሪያ  ዲግሪ  ያላቸው፣

·        ኢንስቲቲዩቱ የሚያዘጋጀውን የመግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችሉ፣

·        አመልካቾች  በመንግስት  ተቋማት  ድጋፍ (Letter of Sponsership)  የሚማሩ  ከሆነ  ከሚሰሩበት  መስሪያ  ቤት  የ  ደብዳቤ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፣

·        የብቃት ምስክርነት ደብዳቤ (letter of recommendation) ማቅረብ የሚችሉ፣

·        ከተማሩበት ተቅዋም Official transcript ማቅረብ ይኖርባችዋል

·        ሌሎች በትምህርት ሚኒስቴር ወይም በዩኒቨርስቲው የተቀመጡ የመግቢያ መስፈርቶችን የሚያማሉ፣

·        አንዳንድ ፕሮግራሞች አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ለአመልካቾች የቅድመ-ምረቃ ኮርሶችን

(Bridging courses) ሊሰጡ ይችላሉ፤

ለቅድመ ምረቃ (BSc Degree) አመልካቾች

·       በ2013 ዓ/ም ለከፍተኛ ትምህርት ተቀማት ለመግቢያ የተቀመጥው ዉጥት ያለው/ያላት

·        የኮሌጅ ዲፒሎማ እና ተዛማጅ የት/ት ደረጃ ያላት/ያለው ሆኖ የኮሌጅ አመልካቾች COC ያለፉበትን የት/ት ማሰረጃ ማቅረብ የሚችል

·        ከ 8ኛ እሰከ 12ኛ ክፍል የት/ት ማሰረጃ ማቅረብ የሚችል

 

  የማመልከቻ ግዜና አስፈላጊ ሰነዶች

·   ሁለተኛ ዲግሪ አመልካቾች ለማመልከት ሲመጡ የመመዝገቢያ ብር 150፣አስፈላጊ የትምህርት ማስረጃ (በተለይ የመጀመሪያ ዲግሪ ቴምፖራሪ ኦሪጂናልና ፎቶኮፒ ከክላሰር ጋር)፣ሁለት (2) ጉርድ ፎቶግራፍ ይዘው መምጣት ይኖርባቸዋል፡፡

·   ለመጀመሪያ ዲግሪ አመልካቾች ለማመልከት ሲመጡ የመመዝገቢያ ብር 75 

·    አመልካቾች የመጀመሪያ ዲግሪ ኦፎሺያል ትራንስክሪፕት (official transcript) ከተማሩበት ተቅዋም  ለድሬደዋ  ዩኒቨርስቲ ቴክኖሎጂ ኢንሰቲትዩት ሬጅስትራር  ማስላክ  ይጠበቅባቸዋል፡፡  በግል  ከፍለው  የሚማሩ   ተማሪዎች ከሚሰሩበት ም/ቤት የወጪ መጋራት ክፍያ እየከፈሉ እንደሆነ የሚያሳይ ደበዳቤ በመያዝ መመዘገብ ይችላሉ፡፡

·   በተጨማሪም አመልካቾች Application form, letter of Recommendation እና የሚመለከታቸውን letter of sponsorship ከዩኒቨርስቲው ድህረ-ገፅ ማለትም http://www.ddu.edu.et በማውረድና አስፈላጊውን መረጃ በመሙላት ይዘው መቅረብ ያችላሉ፡፡

·     የምዝገባ ቦታ ድሬደዋ  ዩኒቨርስቲ ቴክኖሎጂ ኢንሰቲትዩት ሬጅስትራር  

·   ለሁሉም አዲስ አመልካቾች የማመልከቻ ግዜ ከመጋቢት 27  እሰከ  ሚያዝያ 9/ 2014 ዓ.ም ይሆናል፡፡

·    የአመልካቾች የምዝገባ ሰአት በሰራ ቀን ዘውትር ከሰኞ እሰከ አርብ ብቻ

·        ለተጨማሪ መረጃ ድ.ዳ.ቴ.ኢ ሬጅስትራር ዳይሬክተር ቢሮ እና ለበለጠ መረጃ ያመለከቱበትን ት/ት ክፍል ይጠይቁ::

 በአካል በመገኘት  አሊያም  

    በስልክ ቁጥር  + 251 254110588 በስራ ሰአት በመደወል ማናገር ይቻላል፡፡

የድሬዳዋ  ዩኒቨርሲቲ  ቴክኖሎጂ ኢንሰቲትዩት የተከታታይ እና ርቀት ትምህርት ዳይሬክቶሬት ቢሮ


Event Location Map

Share This Event

Latest Posts


Oldest Posts