March 08, 2025
March 08, 2025
//php echo nl2br($staff_announcment_detail['event_location']); ?>
የሶስተኛው ዙር
(3rd Round) የ2017
ዓ.ም የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና
(NGAT) የምዝገባ እና የፈተና ጊዜን ስለማሳወቅ
.
ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና
(NGAT) አመልካቾች ምዝገባ ከየካቲት 27
እስከ መጋቢት
1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ድረሰ ብቻ በ https://ngat.ethernet.edu.et/registration የመመዝገቢያሊንክ በኩል ይከናወናል፡፡
ከምዝገባው ጋር ለተያያዘ ማንኛውም ጥያቄ በሥራ ሰዓት በኢሜል አድራሻ
ngat@ethernet.edu.et ወይም በስልክ ቁጥር
0920157474 (Enatnesh Gebeyehu) እና 0911335683 (Fasil Tsegaye) ማብራሪያ መጠየቅ ይቻላል።
.
የመፈተኛ '
USER NAME ' እና
" PASSWORD ' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር
750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈጸም ይጠበቅባችኋል፡፡
.
ማሳሰቢያ
ፈተናው የሚሰጥበት ቀን በቀጣይ የምናሳውቅ ሆኖ በፈተና ወቅት የተሰጣችሁን
User Name and Password፣ እና ማንነታችሁን የሚገልጽ መታዋቂያ ይዛችሁ መቅረብ ይጠበቃባችኋል።
የኢፌድሪ ትምህርት ሚኒስቴር
Share This Event