የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ ሊቀመንበር የሆኑትና በጠቅላይ ሚኒስቴር ፅ/ቤት የዲሞክራሲ ማዕከል ግንባታ ሚኒስትር የተከበሩ አቶ ዛዲግ አብርሃና የቦርድ አመራሮች ከዩኒቨርሲቲው መምህራን፣ የአስተዳደር ሠራተኞች እና የተማሪዎች ህብረት ጋር የተወያዩ ሲሆን ቦርዱ ከሠራተኞች ጥቅማጥቅም መከበር፣ ከትራንስፖርት ችግር እና ከመኖሪያ ቤት ጋር ተያይዘው የሚነሱ ችግሮች በአፋጣኝ እንዲፈቱ የበኩሉን ድጋፍ እንዲያደርግ ጥያቂያቸውን አቅርበዋል፡፡
የቦርድ ሊቀመንበሩ ክቡር አቶ ዛዲግ አብርሃ በበኩላቸው ቦርዱ ከዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራርና ማኔጅመንት ጋር በመሆን ችግሩን በአጭር፣ በመካከለኞ እና በረጅም ጊዜ ለመፍታት አስፈላጊውን ሁሉ ጥረት ያደርጋል ብለዋል፡፡
የዩኒቨርሲቲው ማህብረሰብም በበኩላቸው በዩኒቨርሲቲው ሁለንተናዊ ለውጥ እንዲመጣ ስራቸውን በባለቤትነት በመከወን የበኩላቸውን መወጣት አለባቸው ሲሉ አስገንዝበዋል፡
Dire Dawa University is found in the industrial and commercial city of Dire Dawa, which is located at 515 km east of Addis Ababa. It is a young higher education institution, established and started its teaching and learning activities in 2007 academic year.
Copyright © 2021, Dire Dawa University. All Rights Reserved.
Share This News