Fax:+251-251-127971
P.O.Box:1362
Email:iproffice@ddu.edu.et
Location:Dire Dawa, Ethiopia
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ሀገራዊ የመልቀቂያ ፈተና መስጠት ጀምሯል። የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች በሁለት ዙር ፈተናቸውን የሚወስዱ ሲሆን የመጀመሪያው ዙር የፈተና መርሃ ግብር ዛሬ ጀምሯል።
ዛሬ የጀመረው የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና በበይነ መረብ (online) 598 እና በወረቀት የሚፈተኑ 607 በድምሩ 1205 ተማሪዎችን ያሳተፈ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የፈተና ስነ ምግባሮችን የጠበቀ፣ ሰላማዊ እና ምቹ የፈተና ከባቢን በመፈጠር ተማሪዎች ያለምንም ችግር እንዲፈተኑ ሰፊ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል።
Dire Dawa University is found in the industrial and commercial city of Dire Dawa, which is located at 515 km east of Addis Ababa. It is a young higher education institution, established and started its teaching and learning activities in 2007 academic year.
Copyright © 2021 - 2025 Dire Dawa University. All Rights Reserved.
Share This News