Fax:+251-251-127971
P.O.Box:1362
Email:iproffice@ddu.edu.et
Location:Dire Dawa, Ethiopia
ሀገር አቀፉ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ መሰጠት ጀምሯል። ዛሬ በተጀመረው የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ላይ 534 በወረቀት እንዲሁም 952 ተማሪዎች ደግሞ በበይነ መረብ (online) ታግዘው ፈተና እንደሚወስዱ ታውቋል።
የፈተናውን መጀመር አስመልክቶ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም በፈተና መስጫ ቦታዎች በመገኘት የፈተና ሂደቱ መመሪያን የተከተለ እና በአግባቡ ስለመጀመሩን ማረጋገጥ ችለዋል።
Dire Dawa University is found in the industrial and commercial city of Dire Dawa, which is located at 515 km east of Addis Ababa. It is a young higher education institution, established and started its teaching and learning activities in 2007 academic year.
Copyright © 2021 - 2025 Dire Dawa University. All Rights Reserved.
Share This News