የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት ያዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ላይ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር የሰላም ግንባታ ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ ክቡር አቶ ታዬ ደንደአ፣ የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር፣ የድሬደዋ አስተዳደር የብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ፣ የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ የሃገር ሽማግሌዎች፣ የተለያዩ አደረጃጀት ማህበራት፣ የፓለቲካ ፓርቲ አባላት እንዲሁም በመድረኩ ላይ ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩ ለግማሽ ቀን የቆየ ሲሆን በመድረኩላይ የተለያዩ ጥናታዊ ጽሁፎች በምሁራን ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡
Dire Dawa University is found in the industrial and commercial city of Dire Dawa, which is located at 515 km east of Addis Ababa. It is a young higher education institution, established and started its teaching and learning activities in 2007 academic year.
Copyright © 2021, Dire Dawa University. All Rights Reserved.
Share This News