በዩኒቨርሲቲያችን መምህራን በሆኑት አንድነት አሰፋ፣ ጌትነት ቶለሳና ፀጋ እንደሻው በልፅጎ በድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አገልግሎት ላይ የዋለው የመንገድ ትራፊክ አደጋ ማስተዳደሪያ ሲስተም የአፕሊኬሽን ሶፍትዌር የቅጅና ተዛማጅ መብቶች የሚያስገኙ ስራዎች ምዝገባ የምስክር ወረቀት ያገኘ ሲሆን ይህ የፈጠራ ስራ በዪቨርሲቲው መምህራኖች ከበለፀጉት የተለያዩ ሶፍትዌሮች የምዝገባ ምስክር ወረቀት በማስገኘት የመጀመሪያው በመሆኑ በዚህ ስራ ለተሳተፉት መምህራን እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን በማለት ዩኒቨርሲቲው የተሰማውን ደስታ ይገልፃል፡፡
ዩኒቨርሰቲው በቀጣይ መምህራኖች እና ተመራማሪዎች የሚሰሩትን የፈጠራ እና የቴክኖሎጂ ውጤቶች ለተጠቃሚዎች በማሸጋገር የማህበረሰቡን ችግር እንዲፈቱ ለማስቻል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ አትኩሮ የሚሰራ እና ተገቢውን ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን ይገልፃል፡፡
Dire Dawa University is found in the industrial and commercial city of Dire Dawa, which is located at 515 km east of Addis Ababa. It is a young higher education institution, established and started its teaching and learning activities in 2007 academic year.
Copyright © 2021 - 2025 Dire Dawa University. All Rights Reserved.
Share This News