ድሬዳዋ የኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በጋራ ለመስራት በቅርቡ የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸው የሚታወስ ሲሆን ስምምነቱን በፍጥነት ወደ ተግባር ለመለወጥ የሚያስችል ምክክር በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷል፡፡ በውይይቱም ከድሬዳዋ ንግድ ቀጣና አመራሮች፣ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ተወካዮች እና ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የሚመለከታቸው አካላት የተገኙ ሲሆን ወደ ትግበራ የሚገቡ ዝርዝር ጉዳዮች ለውይይት ቀርበዋል፡፡ በውይይቱም ላይ የስራ ቀደም ተከተሎች የተለዩ እና እያንዳንዱ ባለድርሻ አካል ድርሻውን የወሰደ ሲሆን በአጭር ግዜ በተቀመጠው የስራ ቅደም ተከተል መሰረት ወደ ትግበራ እንደሚገባ ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡
Dire Dawa University is found in the industrial and commercial city of Dire Dawa, which is located at 515 km east of Addis Ababa. It is a young higher education institution, established and started its teaching and learning activities in 2007 academic year.
Copyright © 2021, Dire Dawa University. All Rights Reserved.
Share This News