በዩኒቨርሲቲው የአካዳሚ ጉደዮች ም/ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶ/ር መገርሳ ቃሲም እና የቀድሞ ቢዝነስና ልማት ም/ ፕሬዝዳንት የነበሩት ዶ/ር ተማም አወል የተመራ የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ካዉንስል ቡድን ዩኒቨርሲቲው እያከናወናቸው ያሉትን የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን በጉብኝታቸውም በተወዳጁ አርቲስት አሊ ቢራ የተሰየመው ዘመናዊ ቤተ- መጽሐፍት፣ የተማሪዎች ከፍተኛ ክልኒክ፣ እየተገነባ ያለው የመምህራን መኖሪያ በተጨማሪም የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራልና ማስተማሪያ ሆስፒታል ተጎብኝቷል።
የአካዳሚክ ካዉንስል ቡድኑ ጉብኝት አላማ በዩኒቨርስቲው እየተሰራ ያለው የተለያዩ የልማት ስራዎች ላይ ለአመራሮቹ ግንዛቤ እንድያገኙ ማድርግ እንደሆነ ማወቅ ተችሏል።
Dire Dawa University is found in the industrial and commercial city of Dire Dawa, which is located at 515 km east of Addis Ababa. It is a young higher education institution, established and started its teaching and learning activities in 2007 academic year.
Copyright © 2021, Dire Dawa University. All Rights Reserved.
Share This News