የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት መቀበል የጀመራቸው ተማሪዎች በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው የ remedial ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ እና በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ እና ትምህርታቸውን የሚከታተሉ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ቅበላ፣ የአካዳሚክ ሪከርድ እና አልሙኒ ዳይሬክቶሬት አስታውቋል፡፡
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ቅበላ፣ የአካዳሚክ ሪከርድ እና አልሙኒ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር ጂብሪል አብዱልቃድር በዘንድሮ ዓመት በዩኒቨርሲቲው በሪሚዲያል ፕሮግራም 2 ሺህ 9 መቶ 66 ተማሪዎችን ለመቀበል የታቀደ መሆኑን ገልፀው ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ሥስት ቀናት ምዝገባ የሚካሄድ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡
Dire Dawa University is found in the industrial and commercial city of Dire Dawa, which is located at 515 km east of Addis Ababa. It is a young higher education institution, established and started its teaching and learning activities in 2007 academic year.
Copyright © 2021 - 2025 Dire Dawa University. All Rights Reserved.
Share This News