በዚህ 10ሺህ ወጣቶችን ስድስት ዩኒቨርሲዎችን ማዕከል በማድረግ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ስራ መፍጠር የሚያስችል ሃገራዊ የክህሎት ስልጠና የማስጀመሪያ መርሀ-ግብር ላይ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ እና ገበያ ቴክኖሎጂ ከተባሉ ሁለት ተቋማት ጋር በጋራ መስራት የሚያስችለንን የስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል።
ስልጠናው በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ በጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (JICA)፣ በሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፣ በሱሚቶም እና በገበያ ቴክኖሎጂ ተቋማት ጋር በጋራ ትብብር የሚከናወን ይሆናል።
ይህንን የስልጠና ፕሮግራም ለማስካት እንደ ማዕከል ሆነው የሚሰሩት ስድስቱ ዩኒቨርሲዎች መቀለ፣ ባህርዳር፣ አዋሳ፣ ድሬዳዋ፣ አዳማ እና ጂግጅጋ ዩኒቨርስቲዎች መሆናቸውን በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ላይ ተገልጿል።
Dire Dawa University is found in the industrial and commercial city of Dire Dawa, which is located at 515 km east of Addis Ababa. It is a young higher education institution, established and started its teaching and learning activities in 2007 academic year.
Copyright © 2021 - 2025 Dire Dawa University. All Rights Reserved.
Share This News