በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር መገርሳ ቃሲም ተማሪዎች በመውጫ ፈተና የማለፊያ ውጤት ማምጣት እንዲችሉ የመምህራን ድርሻ የጎላ መሆኑን ጠቅሰው የተሻለ አፈፃፀም ማስመዝገብ ለቻሉ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች እውቅና መስጠት ማስፈለጉን አሰታውቀዋል፡፡
በቀጣይም ለመምህራን እውቅናና ማበረታቻ የመስጠቱ ተግባር ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ም/ፕሬዝዳንቱ ዶ/ር መገርሳ ተናግረዋል፡፡
በመጨረሻም ለትምህርት ክፍሉ ኃላፊና ተወካይ ለሆኑት መምህራን የእውቅና የምስክር ወረቀት ከዩኒቨርሲቲው የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዝዳንት እና የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ተወካይ ከዶ/ር ተማም እጅ ተቀብለዋል፡፡
Dire Dawa University is found in the industrial and commercial city of Dire Dawa, which is located at 515 km east of Addis Ababa. It is a young higher education institution, established and started its teaching and learning activities in 2007 academic year.
Copyright © 2021 - 2025 Dire Dawa University. All Rights Reserved.
Share This News