የድሬደዋ ዩንቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም የድሬደዋ ዩንቨርሲቲ ማህበረሰብ ተኮር ስራዎችን በስፋት እየሰራ መሆኑን ጠቁመው ጥልቅ ማህበራዊ ፋይዳ ባላቸው ጉዳዮች ላይ ዩንቨርሲቲው ከከተማው ህዝብ እና አስተዳደር ጎን በመቆም እንደሚደግፍ አረጋግጠዋል።
የዳዊት አረጋዊያን መርጃ ድርጅት ባዘጋጀው የሩጫ ውድድርም እርሳቸውን ጨምሮ በርካታ የዩንቨርሲቲው መምህራን፣ አስተዳደር ሰራተኞች እና ተማሪዎች እንደሚሳተፉም አረጋግጠዋል።
ውድድድሩ አረጋዊያንን ከመደገፍ ባለፈ በዩንቨርሲቲያችን ህክምና ኮሌጅ በተጋባዥ መምህርነት ጭምር ያገለገለውን የህዝብ ልጅ፣ እውነተኛ አገልጋይ እና ሩሩህ ወንድማችንን ዶ/ር አቤል መልካሙን የሚዘክር በመሆኑ የተለየ ያደርገዋል ብለዋል፡፡
እናትና አባቴን ለመደገፍ እሮጣለሁ!!
ዶ/ር አቤል መልካሙን ለመዘከር እኔም አለሁ!!
Dire Dawa University is found in the industrial and commercial city of Dire Dawa, which is located at 515 km east of Addis Ababa. It is a young higher education institution, established and started its teaching and learning activities in 2007 academic year.
Copyright © 2021, Dire Dawa University. All Rights Reserved.
Share This News