የረመዳን ጾም ኢፍጣር ዝግጅት በታላቅ ድምቀት ተካሂዷል። የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች እና መላው የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የዛሬውን የረመዳን ጾም በጋራ አፍጥረዋል። በዚሁ የኢፍጣር ዝግጅት ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም እንደተናገሩት ተማሪዎች የረመዳንን ወር በታላቅ ጾም እና ጸሎት ማሳለፋቸው የሚበረታታ መሆኑን ገልጸው ተማሪዎች ከዚህ ባሻገር ትምህርታቸውን በትኩረት እንዲከታተሉ እንዲሁም ድጋፍ የሚሹ ወገኖቻቸውን ከጎናቸው በመሆን እንዲያበረታቱ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ ማኔጅመንት ለመላው ሙስሊም መምህራን፣ ተማሪዎች እና አስተዳደር ሰራተኞች መልካም የረመዳን ጾም እንዲሆን በድጋሚ ይመኛል።
Dire Dawa University is found in the industrial and commercial city of Dire Dawa, which is located at 515 km east of Addis Ababa. It is a young higher education institution, established and started its teaching and learning activities in 2007 academic year.
Copyright © 2021 - 2025 Dire Dawa University. All Rights Reserved.
Share This News