የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ማበልጸጊያ ማዕከል Iceaddis ከተባለ ተቋም ጋር በመተባበር ለዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች ያዘጋጀው በOnline Learning and Skills Market Place ላይ ትኩረቱን ያደረገው 2ኛው ዙር የሀካቶን የፍጻሜ ውድድር በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መካከል ተካሄደ።
በውድድሩ ላይ ለመሳተፍ ከ35 በላይ የሚሆኑ ቡድኖች ያመለከቱ ሲሆን በወጣው የውድድር መስፈርት መሰረት ለመጨረሻው ዙር ያለፉት 13 ቡድኖች የሰሯቸውን ስራዎች በዛሬው እለት ለዳኞችና ጥሪ ለተደረገላቸው እንግዶች አቅርበዋል።
በውድድሩ ላይ1ኛ ለወጣው Team Meba ቡድን 30,000.00 ብር፣ 2ኛ ለወጣው Team መልህቅ ቡድን 20,000.00 ብር እንዲሁም 3ኛ ለወጣው Team Nebula Tech ቡድን የ10,000.00 ብር ሽልማት ከእለቱ የክብር እንግዳና የዩኒቨርሲቲው የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዝዳንት ከሆኑት ዶ/ር ተማም አወል ተበርክቶላቸዋል።
Dire Dawa University is found in the industrial and commercial city of Dire Dawa, which is located at 515 km east of Addis Ababa. It is a young higher education institution, established and started its teaching and learning activities in 2007 academic year.
Copyright © 2021 - 2025 Dire Dawa University. All Rights Reserved.
Share This News