የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮችን የያዘ ልዑካን ብድን በኦሮሚያና በሶማሌ ክልል በመገኘት በክልሎቹ በደረሰው ደርቅ ሳቢያ ለከፋ ጉዳት ለተጋለጡ ወገኖች የሚውል ለእያንዳንዱ የ1.5 ሚልዮን ብር (አንድ ሚልዮን አምስት መቶ ሺ ብር) የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡
ድጋፉን የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም እና ከፍተኛ አመራሩ በተገኙበት ለሱማሌ ክልል ፕሬዝዳንት ለክቡር አቶ ሙስጠፌ መሐመድ እና የኦሮሚያ ክልል የአደጋ እና መሪ ስጋት ኮሚሽነር አስረክበዋል።
በመጨረሻም በድርቁ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከገንዘብ ድጋፉ በተጨማሪም በሌሎች መስኮች በቀጣይ ደግፉን አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ዩኒቨርሲተው አረጋግጠዋል፡፡
Dire Dawa University is found in the industrial and commercial city of Dire Dawa, which is located at 515 km east of Addis Ababa. It is a young higher education institution, established and started its teaching and learning activities in 2007 academic year.
Copyright © 2021 - 2025 Dire Dawa University. All Rights Reserved.
Comment