Fax:+251-251-127971
P.O.Box:1362
Email:iproffice@ddu.edu.et
Location:Dire Dawa, Ethiopia
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለ 17ኛ ግዜ በተደረገው የተማሪዎች የምርቃት መርሃ ግብር 596 ተማሪዎችን አስመርቋል። ዛሬ ከተመረቁ ተማሪዎች ውስጥ በድህረ ምረቃ ሴት 64 እና ወንድ 161 በድምሩ 225 እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ሴት 75 እና ወንድ 296 በድምሩ 371 ተማሪዎችን አስመርቋል።
በምርቃ መርሃ ግብሩ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር፣ የተወካዮች ምክር ቤት አባል እና የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚንስትር ዴዔታ የተከበሩ ሀሰን መሃመድ፣ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም፣ የዩኒቨርሲቲው የሴኔት አባላት፣ የሃገር ሽማግሌዎች እና የሃይማኖት አባቶች ተገኝተዋል።
Dire Dawa University is found in the industrial and commercial city of Dire Dawa, which is located at 515 km east of Addis Ababa. It is a young higher education institution, established and started its teaching and learning activities in 2007 academic year.
Copyright © 2021 - 2025 Dire Dawa University. All Rights Reserved.
Share This News